Skip to main content

የካቲት      07/06/2017  ዓ.ም

👉   ኮሌጁ ለአይሲሲ ዲፓርትመንት ሰልጣኞች  የትብብር  ስልጠና ተሰጠ።

======================================

👉 የሰልጣኞችን   ሙያዊ ክህሎት ለማዳበር   ከተለያዩ  ኢንተርፕራይዞች እና እንደስትሪዎች  ጋር የጋራ የትብብር ስልጠና መስጫ ሰነድ በመፈራረም  ሰልጣኞች በቂ የተግባር ልምምድ አግኝተው  እንዲበቁ እና ክህሎታቸውን እንዲያዳብሩ ተሰቢ በማድረግ በዛሬው እለት ለአይሲሲ ዲፓርትመንት ሰልጣኞች
የትብብር ስልጠና እንዲወጡ ማድረግ ተችሏል ።

Image
ኮሌጁ ለአይሲሲ ዲፓርትመንት ሰልጣኞች  የትብብር  ስልጠና ተሰጠ።
Title
ኮሌጁ ለአይሲሲ ዲፓርትመንት ሰልጣኞች የትብብር ስልጠና ተሰጠ።